የጋሞ አምባሳደር የሆነው የጋሞ ጨንቻ እግር ኳስ ክለብ በከፍተኛ ሊጉ ከ2012 ዓ.ም ጀምረው እየተወዳደረ ያለ ቢሆንም ክለቡ በዘንድሮው ውድድር ዘመን የሁሉም ድጋፍ ይሻል ።

0 Comments

የጋሞ አምባሳደር የሆነው የጋሞ ጨንቻ እግር ኳስ ክለብ በከፍተኛ ሊጉ ከ2012 ዓ.ም ጀምረው እየተወዳደረ ያለ ቢሆንም ክለቡ በዘንድሮው ውድድር ዘመን የሁሉም ድጋፍ ይሻል ። ክለቡ የጋሞ ባህል ፣ጥበብ ሥራዎች ፤የቱሪስት መስቦቿን፤የግጭት አፈታት ለክልል አልፎ በሀገርና

የ2016 ዓ.ም መውጫ ፈተና ዝግጅት ምክንያት የወዳጅነት ጨዋታ አደረግ፡፡

0 Comments

የ 2016 ዓ.ም መውጫ ፈተና ዝግጅት ምክንያት በማድረግ የሳታ ቴክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ እና አርባምንጭ ዩንቨርስቲ ጫሞ ካምፓስ መምህራን የወዳጅነት ጨዋታ እየተጫወቱ ሲሆን ለሁለቱም መልካም ውጤት እየተመኘን ኮሌጁም በቅርቡ የራሱን ክለብ ያቋቁማል ።

ሳታ ተክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ የሠላም አነስተኛ ፋይናንስ የ100 ሺህ ብር አክሲዮን ግዢ ፈጸመ::

0 Comments

ሳታ ተክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ የሠላም አነስተኛ ፋይናንስ የ100 ሺህ ብር አክሲዮን ግዥ ፈጽሟል። የኮሌጁ ፕረዚዳንት አቶ አለማየሁ ካሳ በጋሞ ዞንና መላ ሃገሪቱ የስራ እድል ፈጠራ እና ለሃገር እድገት ትልቅ አስተዋጽኦ ሊያበረክት ምስረታ ላይ ለሚገኘው

ሳታ ቴክኖሎጂና ቢዝነስ ኮሌጅ ከተለያዩ አምራችና አገልግሎት ሰጪ ከሆኑ የመንግሥትና የግል እንዱስትሪዎችና ተቋማት ጋር የሁለትዮሽ ሥራ ስምምነቶችን እየፈፀመ እንደሚገኝ አስታወቀ::

0 Comments

ሳታ ቴክኖሎጂና ቢዝነስ ኮሌጅ በአከባቢውና በሀገር ደረጃ ከሚገኙ አምራችና አገልግሎት ሰጪ የመንግሥትና የግል እንዱስትሪዎችና ተቋማት ጋር የሁለትዮሽ ጥቅም በሚያስገኙ የሥራ ስምምነቶችን እየፈፀመ እንደሚገኝ ገልጿል። አቶ ባዩ ታየ የኮሌጁ እንዱስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሲሆኑ

በኢትዮጵያ የኢንዶኔዥያ አምባሳደር አልቡሲያራ ባስኑር ሳታ ቴክኖሎጂና ቢዝነስ ኮሌጅን ጎበኙ

0 Comments

አርባምንጭ፡ሚያዚያ 5/2016 ዓ/ም (አርባምንጭ ከተማ መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን) በኢትዮጵያ የኢንዶኔዥያ አምባሳደር አልቡሲያራ ባስኑር አርባምንጭ ላይ ሳታ ቴክኖሎጂና ቢዝነስ ኮሌጅ በመገኘት ዋና ግቢውንና ጋሮ ካምፓስ ያለውን አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ። ሳታ ቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በጋሞ ዞን