ጥናትና ምርምር ስራዎች(By Professor Teshome Yirgu)
ጥናትና ምርምር ስራዎች ሸልፍ ላይ ከመቀመጥ ባሻገር የተመራማሪዎችን ልፋትና ጥረት ፣ግዜ ፤ገንዘብ ፤ጉልበት ሞራላቸው ጭምር ከተጠበቀ ስራዎቻቸው ከአገር አልፈው ለአከባቢው ማህበረሰብ የጎላ በመሆኑ ትኩረት ይሻል ።ለተመራማሪዎች ለፈጠራና ችግርን ለሚፈቱ ሙያዎች ቅድሚያ በመስጠት ማበረታቻ ይገባቸዋል ።
ጥናትና ምርምር ስራዎች ሸልፍ ላይ ከመቀመጥ ባሻገር የተመራማሪዎችን ልፋትና ጥረት ፣ግዜ ፤ገንዘብ ፤ጉልበት ሞራላቸው ጭምር ከተጠበቀ ስራዎቻቸው ከአገር አልፈው ለአከባቢው ማህበረሰብ የጎላ በመሆኑ ትኩረት ይሻል ።ለተመራማሪዎች ለፈጠራና ችግርን ለሚፈቱ ሙያዎች ቅድሚያ በመስጠት ማበረታቻ ይገባቸዋል ።
በዘመናዊ የተደራጀው ሳታ ኢንተርናሽናል አካዳሚ ነገ በደማቅ ስነስርዓት ያስመርቃል ።ታዲያ የሳታ ሰራተኞች የሆኑ ልጅ ያላቸው ምርጥ ጨዋታ ስላላቸው ይዘው ይምጡ ። ልጆቹን ያዝናሉ።ዕድሜ ከ3_7 ዓመት ብቻ ህጻናት
1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም፣ 📌 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል። 👉ዘንድሮ 2017 ዓ.ም ያለፉት 8.4% ነው። 📌 120 ተማሪዎች ለመኮረጅ ሲሞክሩ ተይዘው ውጤታቸው ተሰርዟል፣ 📌 በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪየሺን ዩንቨርስቲ ላይ መሪነት ከካናዳ የትምህርት ስርዓት ጋር በማሳከር አባታዊ ምክር ጭምር ለሳታ ኮሌጅ አመራሮች ስያስተምሩ የነበሩ ዶክተር ፍቅረ ነፍስ በገነት ትርፉ ።
ሳታ ቴክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ ከትምህርት ሚኒስትር በተሰጠን ተልዕኮ አንዱ እንደ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ጥናትና ምርምር ፤ማህበረሰብ አገልግሎት ፤ቴክኖሎጂ ሽግግር አንዱ መሆኑ ይታወቃል ። ኮሌጁ በነደፈው ስትራቴጂ መሰረት የትኩረት መስኮች (Thematic Areas) በትምህርት ክፍሎች