ጥናትና ምርምር ስራዎች(By Professor Teshome Yirgu)

0 Comments

ጥናትና ምርምር ስራዎች ሸልፍ ላይ ከመቀመጥ ባሻገር የተመራማሪዎችን ልፋትና ጥረት ፣ግዜ ፤ገንዘብ ፤ጉልበት ሞራላቸው ጭምር ከተጠበቀ ስራዎቻቸው ከአገር አልፈው ለአከባቢው ማህበረሰብ የጎላ በመሆኑ ትኩረት ይሻል ።ለተመራማሪዎች ለፈጠራና ችግርን ለሚፈቱ ሙያዎች ቅድሚያ በመስጠት ማበረታቻ ይገባቸዋል ።

ሳታ ኢንተርናሽናል አካዳሚ በከፍተኛ ወጭ የተገነባውን መስከረም 3,2018 ዓ.ምአስመርቋል፡፡

0 Comments

በዘመናዊ የተደራጀው ሳታ ኢንተርናሽናል አካዳሚ ነገ በደማቅ ስነስርዓት ያስመርቃል ።ታዲያ የሳታ ሰራተኞች የሆኑ ልጅ ያላቸው ምርጥ ጨዋታ ስላላቸው ይዘው ይምጡ ። ልጆቹን ያዝናሉ።ዕድሜ ከ3_7 ዓመት ብቻ ህጻናት

የ2017 ዓ.ም.የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ይፋ ባደረገው መረጃ

0 Comments

1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም፣ 📌 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል። 👉ዘንድሮ 2017 ዓ.ም ያለፉት 8.4% ነው። 📌 120 ተማሪዎች ለመኮረጅ ሲሞክሩ ተይዘው ውጤታቸው ተሰርዟል፣ 📌 በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪየሺን ዩንቨርስቲ ከፈተኛ ባለሙያ የነበሩ ዶክተር ፍቅረ አረፉ

0 Comments

ኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪየሺን ዩንቨርስቲ ላይ መሪነት ከካናዳ የትምህርት ስርዓት ጋር በማሳከር አባታዊ ምክር ጭምር ለሳታ ኮሌጅ አመራሮች ስያስተምሩ የነበሩ ዶክተር ፍቅረ ነፍስ በገነት ትርፉ ።

የተመረጡትን ጥናትና ምርምር ጹሑፎች ላይ ለአንድ ቀን ስልጠና ተሰቷቸዋል

0 Comments

ሳታ ቴክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ ከትምህርት ሚኒስትር በተሰጠን ተልዕኮ አንዱ እንደ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ጥናትና ምርምር ፤ማህበረሰብ አገልግሎት ፤ቴክኖሎጂ ሽግግር አንዱ መሆኑ ይታወቃል ። ኮሌጁ በነደፈው ስትራቴጂ መሰረት የትኩረት መስኮች (Thematic Areas) በትምህርት ክፍሎች