ሳታ ኢንተርናሽናል አካዳሚ በከፍተኛ ወጭ የተገነባውን መስከረም 3,2018 ዓ.ምአስመርቋል፡፡

0 Comments

በዘመናዊ የተደራጀው ሳታ ኢንተርናሽናል አካዳሚ ነገ በደማቅ ስነስርዓት ያስመርቃል ።ታዲያ የሳታ ሰራተኞች የሆኑ ልጅ ያላቸው ምርጥ ጨዋታ ስላላቸው ይዘው ይምጡ ። ልጆቹን ያዝናሉ።ዕድሜ ከ3_7 ዓመት ብቻ ህጻናት

የ2017 ዓ.ም.የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ይፋ ባደረገው መረጃ

0 Comments

1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም፣ 📌 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል። 👉ዘንድሮ 2017 ዓ.ም ያለፉት 8.4% ነው። 📌 120 ተማሪዎች ለመኮረጅ ሲሞክሩ ተይዘው ውጤታቸው ተሰርዟል፣ 📌 በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪየሺን ዩንቨርስቲ ከፈተኛ ባለሙያ የነበሩ ዶክተር ፍቅረ አረፉ

0 Comments

ኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪየሺን ዩንቨርስቲ ላይ መሪነት ከካናዳ የትምህርት ስርዓት ጋር በማሳከር አባታዊ ምክር ጭምር ለሳታ ኮሌጅ አመራሮች ስያስተምሩ የነበሩ ዶክተር ፍቅረ ነፍስ በገነት ትርፉ ።

የተመረጡትን ጥናትና ምርምር ጹሑፎች ላይ ለአንድ ቀን ስልጠና ተሰቷቸዋል

0 Comments

ሳታ ቴክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ ከትምህርት ሚኒስትር በተሰጠን ተልዕኮ አንዱ እንደ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ጥናትና ምርምር ፤ማህበረሰብ አገልግሎት ፤ቴክኖሎጂ ሽግግር አንዱ መሆኑ ይታወቃል ። ኮሌጁ በነደፈው ስትራቴጂ መሰረት የትኩረት መስኮች (Thematic Areas) በትምህርት ክፍሎች

የጋሞ አምባሳደር የሆነው የጋሞ ጨንቻ እግር ኳስ ክለብ በከፍተኛ ሊጉ ከ2012 ዓ.ም ጀምረው እየተወዳደረ ያለ ቢሆንም ክለቡ በዘንድሮው ውድድር ዘመን የሁሉም ድጋፍ ይሻል ።

0 Comments

የጋሞ አምባሳደር የሆነው የጋሞ ጨንቻ እግር ኳስ ክለብ በከፍተኛ ሊጉ ከ2012 ዓ.ም ጀምረው እየተወዳደረ ያለ ቢሆንም ክለቡ በዘንድሮው ውድድር ዘመን የሁሉም ድጋፍ ይሻል ። ክለቡ የጋሞ ባህል ፣ጥበብ ሥራዎች ፤የቱሪስት መስቦቿን፤የግጭት አፈታት ለክልል አልፎ በሀገርና

የ2016 ዓ.ም መውጫ ፈተና ዝግጅት ምክንያት የወዳጅነት ጨዋታ አደረግ፡፡

0 Comments

የ 2016 ዓ.ም መውጫ ፈተና ዝግጅት ምክንያት በማድረግ የሳታ ቴክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ እና አርባምንጭ ዩንቨርስቲ ጫሞ ካምፓስ መምህራን የወዳጅነት ጨዋታ እየተጫወቱ ሲሆን ለሁለቱም መልካም ውጤት እየተመኘን ኮሌጁም በቅርቡ የራሱን ክለብ ያቋቁማል ።

ሳታ ተክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ የሠላም አነስተኛ ፋይናንስ የ100 ሺህ ብር አክሲዮን ግዢ ፈጸመ::

0 Comments

ሳታ ተክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ የሠላም አነስተኛ ፋይናንስ የ100 ሺህ ብር አክሲዮን ግዥ ፈጽሟል። የኮሌጁ ፕረዚዳንት አቶ አለማየሁ ካሳ በጋሞ ዞንና መላ ሃገሪቱ የስራ እድል ፈጠራ እና ለሃገር እድገት ትልቅ አስተዋጽኦ ሊያበረክት ምስረታ ላይ ለሚገኘው

ሳታ ቴክኖሎጂና ቢዝነስ ኮሌጅ ከተለያዩ አምራችና አገልግሎት ሰጪ ከሆኑ የመንግሥትና የግል እንዱስትሪዎችና ተቋማት ጋር የሁለትዮሽ ሥራ ስምምነቶችን እየፈፀመ እንደሚገኝ አስታወቀ::

0 Comments

ሳታ ቴክኖሎጂና ቢዝነስ ኮሌጅ በአከባቢውና በሀገር ደረጃ ከሚገኙ አምራችና አገልግሎት ሰጪ የመንግሥትና የግል እንዱስትሪዎችና ተቋማት ጋር የሁለትዮሽ ጥቅም በሚያስገኙ የሥራ ስምምነቶችን እየፈፀመ እንደሚገኝ ገልጿል። አቶ ባዩ ታየ የኮሌጁ እንዱስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሲሆኑ

በኢትዮጵያ የኢንዶኔዥያ አምባሳደር አልቡሲያራ ባስኑር ሳታ ቴክኖሎጂና ቢዝነስ ኮሌጅን ጎበኙ

0 Comments

አርባምንጭ፡ሚያዚያ 5/2016 ዓ/ም (አርባምንጭ ከተማ መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን) በኢትዮጵያ የኢንዶኔዥያ አምባሳደር አልቡሲያራ ባስኑር አርባምንጭ ላይ ሳታ ቴክኖሎጂና ቢዝነስ ኮሌጅ በመገኘት ዋና ግቢውንና ጋሮ ካምፓስ ያለውን አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኙ። ሳታ ቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በጋሞ ዞን

ሳታ ቴክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ በወ/ሮ አለሚቱ አሰፋ ሕልፈተ ሕይወት የተሰማውን ጥልቀ ሐዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ይመኛል።

0 Comments

ሳታ ቴክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ በወ/ሮ አለሚቱ አሰፋ ሕልፈተ ሕይወት የተሰማውን ጥልቀ ሐዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ይመኛል።